የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል (ገና) ዋዜማ ምክንያት በማድረግ ያዘጋጁት 3ኛው ዙር "የአዕላፋት ዝማሬ" መርሐግብር ታኅሣሥ 28 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ።